Escolar Documentos
Profissional Documentos
Cultura Documentos
መመሪያ
1. መግቢያ
2. የማወዳደሪያ መስፈርቶች
3. ተጨማሪ ድንጋጌዎች
1. መግቢያ
2. የማወዳደሪያ መስፈርቶች
1. ልምድ፡-
2ኛ የትምህርት ደረጃ
2.1 ለረዳት ኘሮፌሰርና ከዚያ በላይ 25 %
2.2 ሌክቸረር 21%
2.3 ረዳት ሌክቸረር 15%
2.4 ረዳት ምሩቅ II 13%
2.5 ረዳት ምሩቅ I 11%
2.6 ቴክኒካል ረዳት 7%
3 “ Extra Curricula Activities”
4. ማህበረሰባዊ አገልግሎት
በማህረሰብ አገልግሎት 3 እና ከዚያ በላይ ተሳትፎ ያለው 7%
2 ጊዜ ተሰትፎ ያለው 5%
1 ጊዜ ተሳትፎ ያለው 3%
ምንም ተሳትፎ የሌለው 0%
5. የሥራ አፈፃፀም
በት/ቤቱ ጠቅላላ የሥራ አፈፃፀም የተገኘ ውጤት በሚከተለው መሰረት ይሆናል፡፡
[90 - 100) ያገኘ 10%
[85 - 90) // 9%
[8ዐ - 85) // 8%
[75 - 80) // 7%
[70 - 75) // 6%
[65 - 70) // 5%
[60 - 65) // 4%
ከ60 በታች አፈፃፀም ውጤት ያለው ምንም ነጥብ አይያዝለትም፡፡
6. የመነሻ ጹሁፍ / Concept Note)
ከፍተኛ ነጥብ 10% ሆኖ እንደመነሻ ጽሁፍ ጥንካሬ በቴክኒክ ኮሚቴው ተገምግሞ ነጥብ
የሚሰጠው ይሆናል፡፡
7. ፆታ
ለሴቶች ሙሉ 3% ይሰጣል፡፡
3. ተጨማሪ ድንጋጌዎች
3.1 ሥራ ስላመጣ ግለሰብ /ቡድን
አንድ ሥራ ወደ ት/ቤቱ በግለሰብ ወይም በቡድን ቢመጣ አምጭው አካል በቀጥታ
በስራው ይሳተፋል፡፡ ስራው በቡድን ከመጣ እያንዳንዱ የቡዱኑ አካል ስራው
ከመጣበት መስሪያ ቤት ስራው ወደ ት/ቤቱ እንዲመጣ ጥረት ማድረጉን የሚገልጽ
ደብዳቤ ማምጣት አለበት፡፡